ልማት ማህበሩ ለገቢ ማስገኛ የሚያሰገነባው ባለ 7 ፎቅ ህንፃ ይህ ሲሆን የግንባታው ቦታ ከዚራ ከግሪክ ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት ባለው ቦታ ነው፡፡ ግንባታው ሲጠናቀቅ ለተለያዩ ንግድ ተቋማት የሚከራይ እንደሆነና ገቢው ሙሉ በሙሉ ለልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ነው፡፡ አጠቃላይ የግንባታው ወጪ ብር 200 ሚሊየን እንደሚደርስ ይጠበቃል፡፡

Leave a reply