Today, the Student Feeding Program implemented by the Elnet Foundation and the Dire Dawa Development Association at Guguba Primary School is officially opened in the presence of senior officials of the administration, teachers, parents of students and elders. The Honorable Ato Sultan Ali, Head of the Dire Dawa Administration Education Bureau, said that the Student Feeding Program has a positive impact on students not dropping out of school; attending their studies properly; and protecting their health. He thanked the Elnet Foundation for providing financial support for the launch of the feeding program. He also appreciated the support that the Dire Dawa Development Association is providing in the education sector with partner organizations in the quality and accessibility of education. The annual budget of the feeding program implemented at Guguba Primary School is 4.2 million and will benefit 500 students, said the Development Association’s Manager, Ato Ketema Tessema.

የድሬዳዋ ልማት ማህበር በጉጉባ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሚያካሂደው የተማሪ ምገባ ፕሮግራም በምግብ ዝግጅትና በተማሪ ምገባ አስተዳደር ላይ ለሚሳተፉ በጎፈቃደኛ የአካባቢው ነዋሪዎች፤ለተመረጡ መምህራንና ለትምህርት ቤቱ የአስተዳደር ሰራተኞች ህዳር 21/2017 ዓ/ም የአንድ ቀን ስልጠና ሰጠ

የድሬደዋ ልማት ማህበር የበጎ ፈቃደኞች ስልጠና

የድሬዳዋ ልማት ማህበር መጋቢት 12/2016 ዓ/ም ከሁሉም የከተማ ወረዳዎች ለተመለመሉ 45 በጎ ፈቃደኞች በከንቲባው አዳራሽ ስከበጎ ፈቃደኝነት ፅንሰ ሀሳብ እና በጎ ፈቃደኞች በአገልግሎት ጊዜ መከተል ስለሚገባቸው መርሆዎች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ በስልጠናው ማብቂያም ሰልጣኞች የራሳቸውን የስልጠና ኮሚቴ አቋቁመው ወደ ስራ ለመግባት ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡

ከከተማ የወረዳ ጽ/ቤት አመራሮች ጋር ዉይይት ተካሄደ

የድሬዳዋ ልማት ማህበር ከድሬዳዋ ከተማ የወረዳ አመራሮች ጋር ልማት ማህበሩ ከመደገፍ አንፃር በጋራ መስራት ስለሚቻልበት ሁኔታ ለመነጋገር በ19/06/2016 ዓ/ም በ ቢ ካፒታል ሆቴል የውይይት መድረክ ተዘጋጅቷል፡፡ ውይይቱን የመሩት አቶ ሻኪር አህመድ የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ምክትል የጽ/ቤት ኃላፊ ሲሆኑ እሳቸውም በንግግራቸው የወረዳ አመራሮች ከልማት ማህበሩ ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመመስረት የልማት እንቅስቃሴውን እንደ አንድ የስራ አካላቸው […]

DDDA’s Board meeting

Board meeting The board of the Dire Dawa Development Association reviewed the half-year performance report of the association for the year 2016 at its 2nd regular meeting on February 2, 2016. The report explains that more than 10 million Birr was collected from corporate and individual members, donors, sticker sales and others in the half […]